ሥነ ጥበብ ለአዲስ አስፍሆተ ወንጌል ጎዳና

እ.ኤ.አ. ቅዳሜ ጥር 14 ቀን 2012 ዓ.ም. በሮማ ከቫቲካን ውጭ የአገረ ቫቲካን ግዛት ክልል በሚገኘው ጳጳሳዊ የላተራነንሰ መንበረ ጥበብ የሮማ ሰበካ ከባህል ጉዳይ ተንከባካቢ ጳጳሳዊ ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሥነ ጥበብ ለአዲስ አ ...»
|
ታህሳስ 26 ቀን 2004 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ ብርሃነየሱስ የ2004 ዓ.ም የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓል ምክንያት በማድረግ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ፡፡ በዛሬው ዕለት ከብዙኃን መገናኛ ለተወጣጡ ጋዜጠኞች ይህንኑ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ነው ፡፡
|
የብፁዕ አቡነ ብርሃነየሱስ ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የ2004 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን ያስተላለፉት መልእክት።
|
|

|
ቅድስት መንበርና የተባበሩት መንግሥታት የጸረ ወንጀል ውሳኔ




ዓለም አቀፍ የአሸባሪያን የገንዘብ ኃብት ወንጀል ለመዋጋት እ.ኤ.አ. በ 1999 ዓ.ም. በኔው ዮርክ የጸደቀው ውሳኔ፣ በ 2000 ዓ.ም. የተባበሩት መንግሥታት በኢጣሊያ ፓሌርሞ ከተማ የወንጀል ቡድኖች የገንዘብ ሃብት ዝውውር ለመግታት ያጸደቀው የውሳኔ ሰነድ ከሚያጠቃልላቸው አንዳንድ ውሳኔዎች ቅድስት መንበር ተቀባይነቱ በማረጋገጥ እንደምትከተለውና በቪየና እ.ኤ.አ. በ1988 ዓ.ም. የአደንዛዥ ዕጸዋት እና ሕገ ወጥ የሥነ አእምሮ ዕጸዋት ንግድ ለመቆጣጠር የተደነገገው የተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ እንዳጸደቀችው ትላትና የቅድስት መንበር የውጭ ግኑንኘት ጉዳይ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዶሚኒክ ማምብርት ገልጠዋል። በመላ ዓለም የወንጀል ቡድኖች በወንጀል ተግባር የ ...»

|
መልዕክተ ር ሊ ጳ በነዲክቶስ ለዓለም አቀፍ ማኅበራዊ መገናኛ ቀን ፡




ቅዱስ አባታችን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት በነዲክቶስ ፊታችን ወርሃ ግንቦት ተከብሮ ለሚውለው ዓለም አቀፍ የማሕበራዊ መገናኛ ቀን መልእክት ማስተላለፋቸው ቫቲካን ላይ የወጣ መግለጫ አስታውቀዋል።
ዝምታ እና ቃለ እግዚአብሔር ፡ የአዲስ ስብከተ ቅዱስ ወንጌል ጉዞ መገናኛ መሆናቸው ቅድስነታቸው በመልእክታቸው ላይ ማስፈራቸው የቫቲካኑ መግለጫ አክሎ ገልጠዋል።
ቃለ እግዚአብሔር እና ዝምታ ካልተጣጣሙ በህዝቦች መካከል የሚደረገውን ግንኙነት ይቀዘቃዛል ያለው መልእክቱ ፡ ዝምታ ራሱ መገናኛ እንደሚቀስቅስ አመልክተዋል።
በአሁኑ ወቅት መልእክቶች እና ዘገባዎች በብዛት በሚሰራጩበት ግዜ ዝምታ ራሱ የበለጠ የመገናኛ መሳርያ መሆኑ ውድስነታቸው ፊታችን ወርሃ ግን ...»

|
|





































|